2021-01-29 19:55:33
ለመላው ኢትዮጵያውያን የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የቀረበ ጥሪ
አንድ እሽግ ቆሎ(1kg) ለወገኔ
ውድ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አንጋፋው ዩኒቨርሲቲያችን በብዙ ውጣ ውረድ ውስጥ ተማሪዎችን መልሶ ለመቀበል በቅ ዝግጅት አድርጎ መጥራቱ በጣም የሚያስደስት ነው ደግሞም እንኳን ደስ አላችሁ እንላለን ።
ሁላችንም እንደምናውቀው በትግራይ ክልል እንደኛ ተምረው ለመለወጥ አላማ ያላቸው ብዙ እህት ወንድሞች ተሰደዋል ፤ ለረሃብም ተዳርገዋል።
እኛም ወደ ግቢ ስንሄድ ለወገኔ 1kg ቆሎ በሚል የቻልነውን ያህል፦ ቆሎ፣ ሞኮሮኒ፣ ሩዝ፣ ፖስታ፣ ኩኪስ ...ወዘተ ቶሎ የማይበላሽ ማንኛውንም ምግብ ሆነ መጠጥ እና የሚቻል ከሆነ የሴቶች እና ህፃናት የንፅህና መጠበቂያዎች እንደ (ሞዴስ፣ዳይፐር፣ሳሙና፣ኦሞ....የመሳሰሉ) ይዘን ብንሄድ፤
ሁሉም ካምፓስ በር ላይ የሚረከብ አካል አመቻችተናል፤ ወይም የተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት እየሄዳችሁ መስጠት ትችላላችሁ ።
ዋና ግቢ
1. Titina Tedros 0913133678
.Teacher Eyuel 0914768256
.Teacher Betelhem 0914857638
2. Eyerusalem - 0960706053
ዓይደር ግቢ
1.Abraham Awoke 0935212853
2.Gedam 090 984 9699
ኲሓ ግቢ
1.Temesgen Bayu 0966034877
2.-Tsion tadelle 0932000884
MIT ግቢ
1. Goitom 096 685 2127
ዓዲ ሓቂ ግቢ
1.091 493 8723 Aredom
Veterinary Campus
1. 092 672 8579 Gere
ከ መቐለ ዩኒቨርስቲ በጎ አድራጎት
አስተባባሪዎች
#SHARE
መረጃው ለሌሎችም እንዲደርስ ያጋሩ
ለተጨማሪ መረጃ ቻናላችንን ተቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
8.7K viewsedited 16:55