Get Mystery Box with random crypto!

STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)

Logo of telegram channel nationalexamsresult — STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት) S
Logo of telegram channel nationalexamsresult — STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
Channel address: @nationalexamsresult
Categories: Education
Language: English
Country: Ethiopia
Subscribers: 41.92K
Description from channel

የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


The latest Messages 5

2023-07-04 22:54:46
ጅማ Rift Valley ተማሪዎች በግል ትምህርት ተቋማት የሬሚዲያል ተማሪዎች ላይ በተወሰነው ውሳኔ ዙሪያ ቅሬታቸውን ሲያሰሙ።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
8.3K viewsedited  19:54
Open / Comment
2023-07-04 21:55:06
የ Remedial ተማሪዎች የትምህርት ሚኒስቴርን ድንገተኛ ውሳኔ በፅኑ ተቃወሙ

የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የአቅም ማሻሻያ ትምህርታቸውን ተከታትለው በትላንትናው ዕለት የማጠቃለያ ፈተና የጀመሩ ተማሪዎች ቀሪዎቹን ፈተናዎች በቀጣይ ዓመት ይፈተናሉ የሚለውን የትምህርት ሚኒስቴር ድንገተኛ ውሳኔ በተለያዩ ቦታዎች ሰላማዊ ሰልፍ በማድረግ ውሳኔውን ተቃውመዋል።

ተማሪዎቹ በዚህ ኑሮ ውድነት ገንዘባችንን ለወራት ከፍለን በተጨማሪም የተለያዩ ጥቃቅን የማይባሉ ወጪዎችን አውጥተን፣ ብዙ ደክመን፣ ጥረን ፍፃሜው ላይ ስንደርስ በትምህርት ሚኒስቴር የፈተና አሰጣጥ ድክመት ልፋታችን መና መቅረት የለበትም ያሉ ሲሆን በዛሬው ድንገተኛ ውሳኔ ምክንያት በሚቀጥለው ዓመት ማለትም ከወራት በኋላ መፈተናቸው በፈተናው ውጤት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ እንደሚያሳድርባቸው በመግለፅ ውሳኔውን እንደማይቀበሉት ገልፀዋል።

ፈተናውን አሁን ካልተቻለም ደግሞ የተማሪዎች ለፈተናው ያደረጉት ዝግጅት ብዙ ሳይጠፋባቸው በአጭር ቀናት ውስጥ ይሰጥ ዘንድ ተማሪዎች እና የተማሪዎቹ ወላጆች ጠይቀዋል።

ይህንን ድንገተኛ ውሳኔ ተማሪዎች፣የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ህብረት እንዲሁም የማሪዎቹ ወላጆች በፅኑ ተቃውመውታል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
8.6K viewsedited  18:55
Open / Comment
2023-07-04 21:35:32
ዩኒቲ ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ህብረት አቋም መግለጫ

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
8.9K views18:35
Open / Comment
2023-07-04 20:43:39
#Tigray

በትግራይ ከነገ ጀምሮ ከ60 ሺህ የማይበልጡ ተማሪዎች የ8ኛ ክፍል ፈተና ይወስዳሉ።

የክልሉ ትምህርት ቢሮ ከነገ ጀምሮ በትግራይ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና እንደሚሰጥ አሳውቋል።

በ2012 መፈተን የነበረባቸው ተማሪዎች በጦርነት ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩ ሲሆን በወቅቱ 120,000 ገደማ ተማሪዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ነበር።

አሁን ከነገ ጀምሮ በሚጀምረው የ8ኛ ፈተና ከ60 ሺህ የማይበልጹ ተማሪዎች ብቻ ለፈተናው ይቀመጣሉ።

ተፈታኝ ተማሪዎች የተሰጣቸው የትምህርት ጊዜ አጭር ቢሆንም በ2012 ዓ.ም የመጀመሪያ መንፈቀ ትምህርት የተማሩ በመሆናቸውና በወላጅ መምህራን የተቀናጀ ጥረት ፈተናውን ለመውሰድ እንደማይቸገሩም አመልክተዋል ተብሏል።

ነገ የሚጀምረው ፈተና ለሶስት ለተከታተይ ቀናት ይቆያል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
7.6K viewsedited  17:43
Open / Comment
2023-07-04 19:25:16
*Competent research hub *
Hi Students , We are a team of Professional Academic Assistants with qualifications in in different fields. We handle tasks on
*Thesis and Dissertations*
*Research Proposals and Papers*  
*Essays*  
*Discussion tasks & Case Study*
*Online classes & Tests*
*Term Papers & Business Plans*
  *Creative Writing, Critical Analysis & Literature Review*

Over the years our clients have benefited from our quality services in addition to
*Timely Delivery*
*Unlimited revisions*
*Affordable Prices*
*Professional, Confidential and Authentic work.*

*We are accessible 24/7 on call, text and telegram through* 
Contact as via
@ResearcherETH
@ResearcherETH
@ResearcherETH
7.7K viewsedited  16:25
Open / Comment
2023-07-04 15:45:29
በዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና መውሰጃ የይለፍ ቃል እና መግቢያ አልተሰጠንም በሚል ተማሪዎች ቅሬታ ሲያቀርቡ ነበር። ይህን ተከትሎም የዪኒቨርሲቲውን ተማሪዎች ኅብረት ተወካይ አነጋግረን የነበረ ሲሆን ዛሬ ውይይት እንደሚኖር እና መፍትሔ እንደሚሰጥ አሳውቀውን ነበር።

በዚህም መሠረት ይህንን መልዕክት ዩኒቨርሲቲው አስተላልፏል።

ለ2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና username እና password ያልመጣላችሁ ተማሪዎች በሙሉ

በሀገር አቀፍ ደረጃ በ2015 ዓ.ም ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና የመግቢያና የምስጢር ቁጥር (username and password) ያልመጣላችሁ ተማሪዎች ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰአት ላይ ሬጅስትራር ቢሮ ድረስ በመምጣት እንድትወስዱ እናሳስባለን።

የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትሬሽንና ፕሮግራሚንግ ም/ፕሬዝዳንት

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
8.7K views12:45
Open / Comment
2023-07-04 15:42:09 'Fianl Exit Exam Schedule' (still there may be ammendments)

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
8.7K viewsedited  12:42
Open / Comment
2023-07-04 11:49:20
ከትምህርት ሚኒስቴር የተላለፈ መልዕክት
( የትናንትና ፈተናዎች ውጤት ተሰርዟል)

የ2014 ዓ.ም 12ኛ ክፍል ረሜዲያል ተጠቃሚ ተማሪዎች ፈተና ትናንት ሰኔ 26/2015 ዓ.ም በዩኒቨርስቲዎች መሰጠት መጀመሩ ይታወቃል።

ይሁን እንጂ በፈተና ሂደት በተፈጠሩ ችግሮች ምክንያት የትምህርት ሚኒስቴር የሚከተሉትን ውሳኔዎች ያሳለፈ መሆኑን እንገልጻለን።

1) ሰኔ 26/2015 የተሰጡት የሬሜዲያል ፕሮግራም ፈተናዎች ተሰርዘው ተማሪዎች በቀሩት የትምህርት ዓይነቶች ብቻ እንዲመዘኑ

2)ቀደም ብሎ በሁሉም ሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ባላቸው ተቋማት ፈተናውን በአንድ ጊዜ ለመስጠት የታቀደው ተሻሽሎ በተለይም ከ150 በላይ የሆኑና ከ200 በላይ ካምፓስ ያላቸውን የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተና ቀርቶ ወደ ፊት በሚወሰን አግባብ ፈተናው በመስከረም ወር 2016 ዓ.ም እንዲሰጥ

3)በመንግስት ተቋማት የሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑትን ተማሪዎች በተያዘው ፕሮግራም መሰረት የሚሰጥ መሆኑን እንገልጻለን።

የትምህርት ሚኒስቴር!

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
8.4K viewsedited  08:49
Open / Comment
2023-07-04 11:42:14 #ሪሜዲያል #UPDATE

ትምህርት ሚኒስቴር ትላንት ሰኞ ምሽት ከፕሬዚደንቶችና የተቋማት ሃላፊዎች ጋር ከተወያየ በኃላ የሬሜዲያል ፈተና አሰጣጥ በሚከተለው መልኩ እንዲከናወን ወስኗል።

በ26/10/2015 የተሰጡት የሬሜዲያል ፕርግራም ፈተናዎች #ተሰርዘው ተማሪዎች በቀሩት የትምህርት ዓይነቶች ብቻ እንዲመዘኑ እንዲደረግ ተወስኗል።

ቀደም ብሎ በሁሉም ሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ባላቸው ተቋማት ፈተናውን በአንድ ጊዜ ለመስጠት የታቀደው ተሻሽሎ በተለይም ከ150 በላይ የሆኑና ከ200 በላይ #ካምፓስ ያላቸውን #የግል_ከፍተኛ_ትምህርት_ተቋማት ፈተና  ወደ ፊት ቀርቦ በሚወሰን አግባብ ፈተናው በመስከረም ወር 2016 ዓ.ም  እንዲሰጥ እንዲደረግ።

በመንግስት ተቋማት የሬሜዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ የሆኑትን ተማሪዎች ፈተና መስጠቱን ወደ መስከረም ወር ማስተላለፉ በተማሪዎችና በተቋማት ላይ የሚያሳድረውን ጫና ከግምት በማስገባት የተዘጋጁትን ፈተናዎች በመለወጥ ፈተናዎች ኢንክሪፕትድ ሆነው ለዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንቶች ደርሰው እንዲባዙና ሁሉም ፈተናዎች በተመሳሳይ ጊዜ ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ እንዲሰጡ እንዲደረግ።

የፈተና ጥያቄዎች ለዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንቶች ከመድሳቸው በፊት ተማሪዎች #ከቀኑ_6 ሰዓት ላይ ተፈትሸው ወደ መፈተኛ አዳራሽ ገብተው ፈተናውን እንዲጠባበቁ በማድረግ እንዲፈፀም ውሳኔ ተላልፏል።

ተቋማት ከትምህርት ሚኒስቴር በተላከላቸው ውሳኔ መሰረት ተማሪዎቻቸው #ከቀኑ_6 ሰዓት ተፈትሸው ወደመፈተኛ ክፍል ገብተው ፈተናውን እንዲጠባበቁ።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
7.2K viewsedited  08:42
Open / Comment
2023-06-13 15:58:47
እንመረቅ እንጂ አንፈተንም አላልንም

የአ
ምቦ ዩኒቨርሲቲ  ተመራቂ ተማሪዎች እንመርቅ እንጂ አንፈተንም አላልንም በማለት ድምፃቸውን አሰምቷል።

ምርቃቱ ከፈተናዉ ይቅደምልን ብሏል።

ለቤተሰቦቻችን እንኳን ስትሉ አስመርቁን


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
1.7K viewsedited  12:58
Open / Comment