Get Mystery Box with random crypto!

STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)

Logo of telegram channel nationalexamsresult — STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
Channel address: @nationalexamsresult
Categories: Education
Language: English
Country: Ethiopia
Subscribers: 41.92K
Description from channel

የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


The latest Messages 6

2023-06-13 15:58:46 እንመረቅ እንጂ አንፈተንም አላልንም

የ ደብረማርቆስ  ዩኒቨርሲቲ  ተማሪ ነኝ እኛ እንመርቅ እንጂ አንፈተንም አላልንም ሳይማሩ ያስተማሩን ቤተሰቦቻችን ልጄ ሊመርቅ ነው እያሉ ሳልመርቅ ብቀር ምንድነው የሚሰማቸው ብቻ ከባድ ነው ፡፡ለቤተሰቦቻችን እንኳን ስትሉ አስመርቁን

  ፍትህ ለ ተመራቂ ተማሪዎች!!!

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
1.6K viewsedited  12:58
Open / Comment
2023-06-13 13:01:15
የምስራች ለመንግስት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች

ለመውጫ ፈተና በብቃት የሚያዘጋጅዎ
       Mock እና Model  Exam
       Online ይለማመዱ!

አድቫንስድ የትምህርት ማማከር አገልግሎት ማዕከል ከአተርቴክ የቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ ጋር በመተባበር ፦

➭ በዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮችና መምህራን የተዘጋጀ፣
➭ የትምህርት ሚኒስቴርን የብቃት መስፈርት መሰረት ያደረገ፣
➭ ተገቢውን ሳይንሳዊ  የምዘና ሥርዓት የተከተለ፣
➭ ለአንድ ፕሮግራም ከ1,000 በላይ መለማመጃ ጥያቄዎችን የያዘ፣
ሁሉንም የፈተና ኮርሶች ያካተተ
ለእያንዳንዱ ጥያቄ መልስና ማብራሪያ
     የያዘ

➭ በየትኛውም ቦታ በማንኛውም ሰዓት የሚያገኙት የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) መለማመጃ አቀረበልዎ!

ለሙሉ መረጃው፡-

➧ www.http://elts.com.et ይጎብኙ፣
➧ https://t.me/aec_ethiopia ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ

#AdvancedEducationalConsultingCenter
2.7K views10:01
Open / Comment
2023-06-13 12:49:11 በስልጤ ዞን የትምህርት ማስረጃን የማጣራት ስራ መጀመሩን ተከትሎ 67 መምህራን ስራ ጥለው ጠፉ

በስልጤ ዞን የትምህርት ማስረጃን ትክክለኛነት ለማረጋገጥ የማጣራት ስራ ተጀምሮ ለከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተልኮ ፍተሻ ተደርጓል። ይህንኑ ተከትሎ የትምህርት ማስረጃቸው ሀሰተኛ ሆኖ የተገኘባቸው የተወሰኑ መምህራን በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን 67 መምህራን ስራ ጥለው መጥፋታቸው ተነግሯል ።

በተያዘው በጀት ዓመት ከጥቅምት ወር ጀምሮ 4ሺ 4 መቶ 74 የትምህርት ማስረጃዎች ወደ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተልከው በተደረገ የማጣራት ስራ የ82 መምህራን ሀሰተኛ ሆኖ መገኘቱን የስልጤ ዞን ትምህርት መምሪያ ሀላፊ  አ/ቶ ሽኩራል አወል ከብስራት ራዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ ተናግረዋል ። ከነዚህ መምህራን መካከል 28 ቱ በቁጥጥር ስር ሲውሉ ቀሪዎቹ መጥፋታቸው ተገልጿል ። 

በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል በ15 መምህራን ላይ የፍርድ ውሳኔ የተላለፈ ሲሆን ቀሪ መምህራን በገንዘብ ዋስ ከወጡ በኋላ መጥፋታቸውን አክለዋል። የ67ቱ መምህራን ስራቸውን ጥለው መጥፋት በአንድ ወረዳ ብቻ የ23 መምህራን የትምህርት ማስረጃ ሀሰተኛ እንደሆነ ማረጋገጥ ተችሏል ።

ሀሰተኛ ማስረጃው በተራቀቀ መንገድ የተሰራ መሆኑንና በምርመራ ወቅት ማወቅ እንደተቻለው ደላሎችን ጨምሮ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ በዚሁ ተግባር ተሳትፎ ያላቸው ሰዎች እንዳሉ መምህራኑ ተናግረዋል ።

እንዲህ ዓይነት ችግሮች ዳግመኛ እንዳይከሰቱና ለመከላከል እንዲቻል የሚመለከተው አካል ሁሉ በጉዳዩ ዙሪያ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ አ/ቶ ሽኩራል ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
2.6K viewsedited  09:49
Open / Comment
2023-06-13 12:27:23
#Update

የሬሚዲያል ፕሮግራም ተጠቃሚ ተማሪዎች ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች እና ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሰኔ 05/2015 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ተፈርሞ የተላከ ደብዳቤ እንደሚያሳየው፤ የሬሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች ፈተና ከሰኔ 26 እስከ 30/2015 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

የሬሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የተቀበሉ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎችን ዝርዝር፣ ፈተናውን የሚወስዱበት ካምፓስ ማዕከልና የከተማ ሙሉ አድራሻ እንዲሁም በማዕከል የተዘጋጀውን ፈተና የሚረክብ የተቋም ኃላፊ ወይም ባለቤት መረጃ እስከ ሰኔ 15/2015 ዓ.ም ድረስ ለትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን እና በትምህርት ሚኒስቴር ለአካዳሚክ ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ መላክ እንዳለባቸው ደብዳቤው ያመለክታል፡፡

(የደብዳቤውን ሙሉ ይዘት ከላይ ይመልከቱ፡፡)

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
2.7K views09:27
Open / Comment
2023-06-13 12:27:22
በእንዳንድ የመገናኛ ብዙሃንና የማሕበራዊ ሚድያዎች መቐለ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 12/2015 ዓ ም ተማሪዎቹን እንደሚቀበል እየተነገረ የሚገኘው መረጃ ትክክለኛ #አለመሆኑን እና እስካሁንም መቐለ ዩንቨርሲቲ የሰጠው ኦፊሽያል መግለጫ አለመኖሩን ዩንቨርሲቲው ዛሬ በይፋዊ የፌስቡክ ገፁ አሳውቋል።


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
2.7K viewsedited  09:27
Open / Comment
2023-06-12 22:40:48 እንዴት ያለ ጊዜ ላይ ደረስን?

ሰልጥኗል በሚባል ዘመን፣ አውቀናል ነቅተናል ብለን ደረታችንን ገልብጠን በምንዞርበት ሀገር እና ዘመን ፣ ተምረናል የሚሉ ሰዎች መድረኩን በተቆጣጠሩበት ዘመን የሴት ልጅ ጠለፋ?

ከሳምንታት በፊት በሐዋሳ ወጣት ሴት ከሥራ ስትወጣ የመጠለፏ ዜና ሳይረጋጋ እና ሳይረሳ አሁን ደግሞ የ15 ዓመት ሕጻን ሴት ልጅ፣ ሕጻን ተማሪ በአደባባይ በግልፅ መጥለፍ ተጀመረ?

ሀገሬን ማን ነው አይለፍልሽ ብሎ የረገማት?

@NATIONALEXAMSRESULT
5.1K views19:40
Open / Comment
2023-06-12 22:27:10
#አሽቸኳይ #SHARE #FORWARD
#ጥንቃቄ #ሴትልጅ #ጠለፋ

ዛሬ ከቀኑ 6:40 አከባቢ ይህቺ 15 ዓመቷ የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሜላት መሀመድ ከምትማርበት ሀዋሳ ጉዱማሌ ት/ቤት ወጥታ ቤቷ ልትገባ የተወሰኑ ሜትሮች ሲቀራት ሞኖፖል ሰፈር ጋር በሁለት ዳማስ መኪና ሆነው አፍነሞት ከነለበሰችው ዩኒፎርም እና ከያዘችው ደብተር ጋር ጠልፈዋት ተሰውረዋል።
አከባቢው ላይ የነበሩ የአይን እማኞች መኪናዎች ላይ ድንጋይ ወርውረው በመከተል ለማስጣል ቢሞክሩም አልደረሱባቸውም።

ህፃን ሜላት በቅርቡ የሚኒስትሪ ተፈታኝ ስትሆን ከቤት ተልካ እንኳን ወታ አታውቅም! እየጮሀች እና እያለቀሰች ይዘዋት የሄዱበት የመኪና ታርጋ ቁጥር

ዐ1894 ሲ.ዳ እና
05234 ሲዳ ነው።

@NATIONALEXAMSRESULT
5.2K viewsedited  19:27
Open / Comment
2023-06-12 20:01:35
ለ 2015 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ብቁ መሆን አንድትችሉ የተዘጋጀው Grand Plan (መሪ እቅድ) ቪዲዮ በዚህ https://t.me/eTemariNet የ etemari.net ግሩፕ አንዲሁም https://t.me/edutech_plc ቴሌግራም ቻናል ላይ pin ተድርጎ ታገኙታላችሁ
5.8K views17:01
Open / Comment
2023-06-12 13:01:51
ለድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ:-

የምረቃ መርሀ ግብር  ላይ የመሳተፋ ጥያቄን በተመለከተ ከተማሪዎች በቀረበው ሀሳብ መሠረት ለሚመለከተው አካል ጥያቄውን  በደብዳቤ  ያቀረብን ሲሆን በቀጣይ  ለጥያቄው መልስ ስለሚሠጥ ተማሪዎች  በተረጋጋ መንፈስ እንድታነቡ አየገለፅን የሚሠጠውን መልስ በሰዓቱ የምናሳውቅ ይሆናል።

የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ኅብረት

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
7.8K views10:01
Open / Comment
2023-06-12 13:01:26
የምስራች ለመንግስት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች

ለመውጫ ፈተና በብቃት የሚያዘጋጅዎ
       Mock እና Model  Exam
       Online ይለማመዱ!

አድቫንስድ የትምህርት ማማከር አገልግሎት ማዕከል ከአተርቴክ የቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ ጋር በመተባበር ፦

➭ በዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰሮችና መምህራን የተዘጋጀ፣
➭ የትምህርት ሚኒስቴርን የብቃት መስፈርት መሰረት ያደረገ፣
➭ ተገቢውን ሳይንሳዊ  የምዘና ሥርዓት የተከተለ፣
➭ ለአንድ ፕሮግራም ከ1,000 በላይ መለማመጃ ጥያቄዎችን የያዘ፣
ሁሉንም የፈተና ኮርሶች ያካተተ
ለእያንዳንዱ ጥያቄ መልስና ማብራሪያ
     የያዘ

➭ በየትኛውም ቦታ በማንኛውም ሰዓት የሚያገኙት የከፍተኛ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) መለማመጃ አቀረበልዎ!

ለሙሉ መረጃው፡-

➧ www.http://elts.com.et ይጎብኙ፣
➧ https://t.me/aec_ethiopia ቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ

#AdvancedEducationalConsultingCenter
6.0K views10:01
Open / Comment