Get Mystery Box with random crypto!

STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)

Logo of telegram channel nationalexamsresult — STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት) S
Logo of telegram channel nationalexamsresult — STUDENTS NEWS CHANNEL (የተማሪዎች ዜና መስኮት)
Channel address: @nationalexamsresult
Categories: Education
Language: English
Country: Ethiopia
Subscribers: 41.75K
Description from channel

የተማሪ እና ተማሪ ነክ መረጃዎች ይቀርቡበታል፡

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


The latest Messages 11

2023-05-04 11:37:35
የትምህርት ሚኒስቴር የእንግሊዝኛ ቋንቋን በበጎ ፍቃደኝነት የማስተማር ፍላጎት ያላቸው ዜጎች የሚመዘገቡበት የመረጃ ፖርታል ይፋ አድርጓል፡፡

የከፍተኛ ትምህርት የመረጃ ፖርታሉ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት የሚታየውን የጥራት ጉድለት ለማስተካከል እንደሚያግዝ ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናግረዋል፡፡

በእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት የጥራት ውስንነትን ለማስተካከል በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የበጎ ፍቃድ አገልግሎት እንዲሰጡም ሚኒስትሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

የትምህርት ሚኒስቴር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር ነጻ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መማሪያ መተግበሪያ ማዘጋጀቱንም ሚኒስትሩ አስታውሰዋል።

በተጨማሪም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን እና ተመራማሪዎች በተቀናጀ መልኩ ግንኙነት የሚያደርጉበት ፖርታል ሥራ መጀመሩንም የኢዜአ ዘገባ ያሳያል፡፡

የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት በኢትዮጵያ ከ70 አመት በላይ የማስተማሪያ ቋንቋ በመሆን እያገለገለ ይገኛል፡፡

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
1.7K views08:37
Open / Comment
2023-05-04 09:53:54
Flinders University RTP Scholarship 2023-24 in Australia (Fully Funded)

Degree level: Masters, PhD
Award country: Australia
Scholarship coverage: Fully Funded
Eligible nationality: All Nationalities
Last Date: 4 August 2023

Financial Benefits:

Complete Tuition Fee.
Tuition fee offset
Living stipend paid at the rate of $28,092
Overseas Health Care cover.
Allowance (after arrival at Flinders) of up to $1,485 to assist with Relocation Costs and Airfares.

How To Apply
Click Here :
http://bit.ly/406oXfN

For more Scholarship Click here :
https://bit.ly/scholarshipse

Telegram:-
https://t.me/scholarshipsee

Tag Your Friend and Share


የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
2.2K viewsedited  06:53
Open / Comment
2023-05-03 20:41:18
በ2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና (Exit Exam) የሚወስዱ ተማሪዎችን መረጃ የላኩ የግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዝርዝር፡-


1. ሐይላንድ ኮሌጅ
2. አሜሪካን ኮሌጅ ኦፍ ቴክኖሎጂ
3. ሆፕ ኢንተርፕራይዝ ዩንቨርስቲ ኮሌጅ
4. ፕሪሚየም ኮሌጅ
5. አንድነት ኢንተርናሽናል ኮሌጅ
6. ያኔት ኮሌጅ
7. ኢትዮጵያ ካቶሊክ ከፍተኛ የትምህርት
8. ካኔኑስ ኮሌጅ
9. አክሞንሊንክ ኮሌጅ
10. መካነየሱስ ማኔጅመንትና ሊደርሺፕኮሌጅ
11. ሳታ ቴክኖሎጂ እና ቢዝነስ ኮሌጅ
12. ሉናር ኢንተርናሽናል ኮሌጅ
13. ብሉ ናይል ኮሌጅ
14. ቅድስት ማርያም ዩኒቨርሲቲ
15. ፋሆባ ኮሌጅ
16.  ባምባ ኮሌጅ
17.  አዲስ አምባ ኮሌጅ
18.  ባቢት  ቢዝነስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ
19. ግዮን ቴክኖሎጂ ኮሌጅ እና
20. ጮቄ ፋና ኮሌጅ ናቸው፡፡
21. ድሪም ላንድ ኮሌጅ                        
22. ቤቴል ሜዲካል ኮሌጅ
23. ላልዛግ ኮሌጅ
24. ጉዛራ ኮሌጅ
25. ፍኖተ ብርሀን ኮሌጅ
26. አግሮ ቴክኒካል ኮሌጅ
27. ፋርማ ኮሌጅ
28. .ምስራቅ ግዮን ኮሌጅ
29. አባይ ምንጭ
30. አርባምንጭ መካነየሱስ ቴክኒክ ኮሌጅ
31. ፓራሜድ ኮሌጅ
32. ትሮፒካል ኮሌጅ ኦፍ ሜዲስን
33. ጎቶኒያል ኮሌጅ
34. አያት ሜዲካል ኮሌጅ
35. ሆራይዘን ኮሌጅ
36. እናት ኮሌጅ
37. ራዳ ኮሌጅ
38. ኢንኮዶ ኮሌጅ
39. ግሎባል ኮሌጅ
40. ጋምቢ ኮሌጅ
41. ቢፍቱ ኮሌጅ እና
42. ቴክ- ዞን ኢንጅነሪንግና ቢዝነስ ኮሌጅ ናቸው፡፡

#ETA

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
4.5K viewsedited  17:41
Open / Comment
2023-05-03 16:07:25
ሰበር ዜና|
ዩክሬን ከደቂቃዎች በፊት በሩሲያ ቤተመንግስት (ክሬምሊን) ላይ የድሮን ጥቃት ፈጸመች!

ሩሲያ ምንም እንኳን ድሮኖቹ በሩሲያ አየር መቃወሚያ ቢወድሙም ጥቃቱን በፕሬዝዳንቱ ሕይወት ላይ የተሰነዘረ ጥቃት ነው ስትል የገለጸች ሲሆን ጥቃቱ በእርግጥም በዩክሬን የተፈጸመ ከሆነ ቀይ መስመር ታልፏል ብላለች።

ተጨማሪ መረጃዎች እየወጡ ነው።

ይቀላቀሉን @Rtnews_amharic
4.8K views13:07
Open / Comment
2023-05-02 22:45:18
#አቸኳይ_መልዕክት

በ2015 ዓ/ም ከጥቅምት 15 ጀምሮ አዳዲስ ተማሪዎች እየመዘገብን እና እያስተማርን የቆየን መሆናችን ይታወቃል።
በ2015 ዓ/ም በ5 ክፍል ተማሪዎች እያስተማርን ነበር አሁንም እስከመጨረሻው በዚሁ የምንቀጥል መሆናችንን ለመግለጽ እንወዳለን።
ለትምህርት ጥራት እና ለተማሪዎች ውጤታማነት ስባል የ2015 ትምህርት ዘመን የ2015 ተፈታኞች ምዝገባ የሚቆምበትን ቀን ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን።

ከዛሬ (ሚያዝያ 24) ጀምሮ አዲስ  የEntrance Hub ቤተሰብ መሆን የሚቻለው እስካ ግንቦት 6 2015 ዓ/ም[ may 14  / 2023] ብቻ! መሆኑን እንገልፃለን
የ2015 የምዝገባ ፕሮግራም ግንቦት 6 ከሌሊቱ 6:00 ስሆን የሚቆም ይሆናል።
ከግንቦት 6 2015 በኃላ ማንኛውም አዲስ ተመዝጋቢዎችን አንቀበልም!!
  ከዚህ በፊት በEntrance Hub ተመዝባችሁ ቤተሰብ የሆናችሁ ይህ መልዕክት እናንተን አይመለከትም
እናንተ እስከ ፈተና ቀን ድረስ አብረን እንጓዛለን።
አዲስ መመዝገብ ለሚትፈልጉ ዛሬ በራችን እስከ ግንቦት 6 ክፍት ነው
ለመመዝገብ ይህን ቦት ይጠቀሙ
     ➠   
@EntranceHubBot
ለበለጠ መረጃ ቻናላችንን ይጎብኙ
       
@ENTRANCEHUBETHIOPIA
    እኛን ለማግኘት ከፈለጉ ያናግሩን
          
@EntranceHub_Admin
5.6K views19:45
Open / Comment
2023-05-02 21:57:23
ለሶሰተኛ ሚስትነት ተማሪዋን ከትምህርት ቤት የጠለፉት በቁጥጥር ስር ዋሉ!

ከሰንበቴ ከተማ የተጠለፈቸው ወጣት በባቲ ከተማ አስ/ር ፖሊስና ሚሊሻ 3 ጠላፊዎችን ጨምሮ በቁጥጥር ስር ውለዋል።

ተማሪ ሀምዲያ አህመድ ወሌ ትባላለች ሠንበቴ 04 ቀበሌ ነዋሪ ስትሆን በቀን 20/8/2015 ዓ/ም  1ኛ.አልይ አመድ ሙሴ፣ 2ኛ.አህመድ አደም፣ 3ኛ.አልይ አሜ መሀመድ የተባሉት ግለሠቦች በተራ ቁጥር 1 ለተጠቀሰው ግለሠብ ለአቶ አልይ አመድ ሙሴ 3ኛ ሚስት ለማድረግ በማሰብ ልጅቷን ከትምህርት ቤት በባጃጅ በመጥለፍ የታርጋ ቁጥሩ ኮድ 3 አ.አ B23937 በሆነ መኪና በአዴሌላ ገዋኔ አዋሽ ሰባት ከደረሱ በሗላ ተመልሰው በሚሌ ባቲ ሲሄዱ የባቲ ከተማ  አስ/ር ፖሊስ እና ሚሊሻ አባላት በጋራ በመሆን ልጅቷንና 3 ጠላፊ ግለሠቦችን ከነመኪናው በቁጥጥር ስር በማዋል ከሰንበቴ ከተማ አስ/ር ፖሊስ  ማስረከብ ተችሏል ሲል ከባቲ ከተማ አስ/ር ፖሊስ ኮሚኒኬሺንና ሚዲያ ክፍል ያገኘነው መረጃ ያመለክታል

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT
5.2K viewsedited  18:57
Open / Comment
2023-05-02 18:59:42
ስለ ውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ከሰሞኑ የወጡ መረጃዎች
° ከእስያና ከአውሮፓ ሀገራት ጋር የስምምነት ሥራዎችን ተጀምረዋል።

° የዩኒቨርሲቲ ምሩቃንን ጭምር በማሰልጠን ወደ ውጭ ሀገር ለመላክ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነወ።

° ዜጎች ስራው ካልተመቻቸው መጥፋት ሳያስፈልጋቸው ይቀየርልን የሚሉበትን አሰራር ተዘርግቷል።

° ዜጎች ለፓስፖርት፣ ለጤና ምርመራ ለአሻራ ከሚከፍሉት ውጪ የሚያወጡት ወጪ የለም።

° ባለፉው ዘጠኝ ወራት ስድስት ሚሊዮን ዜጎች በሥራ ፈላጊነት ተመዝግበዋል።

° ህጋዊ ፍቃድ ያላቸውን የውጭ ሃገር የሥራ ስምሪት ኤጀንሲዎች ከሚኒስቴሩ ድረ-ገጽ መመልከት ይቻላል።

° በውጪ ሃገር የሥራ እድል ላይ መመዝገብ የሚቻለው በዲጂታል አማራጭ ብቻ ነው

ሚያዝያ 24/2015 ዓ.ም

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
4.9K viewsedited  15:59
Open / Comment
2023-05-02 13:30:40
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሀገር አቀፍ  የዩኒቨርሲቲዎች አምሳለ ችሎት ውድድር አሸነፈ

በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ  እና በፌደራል ፍትህ እና ህግ ኢንስቲትዩት ትብብር ሲካሄድ የቆየው 7ኛው አገር አቀፍ የኢትዮጵያ የህግ ትምህርት ቤቶች  የምስለ-ችሎት  ውድድር በጎንደር ዩኒቨርስቲ አሸናፊነት ተጠናቋል።

በፍጻሜ ውድድሩ አዘጋጁ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲ 2ኛ እንዲሁም ድሬደዳዋ ዩኒቨርሲቲ የ3ኛ ደረጃን ይዘው በማጠናቀቅ የዋንጫና የሜዳልያ ተሸላሚ ሆነዋል።

ጎንደር ዩኒቨርስቲን ወክለው የተወዳደሩት የ5ኛ አመት የህግ ተማሪ የሆኑት ሰላማዊት አሰፋ፣  ኢያሱ ጨቅሉ እና  መክሊት ጌጡ ሲሆኑ አሰልጣኛቸው ደግሞ የህግ መምህር የሆነው አቶ ሃይለማርያም በላይ ናቸው።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
4.8K viewsedited  10:30
Open / Comment
2023-05-02 13:21:34
#Reminder

ጤና ሚኒስቴር በግንቦት 2015 ዓ.ም ለሚሰጠው የጤና ባለሙያዎች የብቃት ምዘና ፈተና ምዝገባ ነገ ሚያዚያ 25/2015 ዓ.ም ብቻ ይጠናቀቃል።

የመንግስትም ሆነ የግል ትምህርት ተቋማት ተመዛኞች hple.moh.gov.et ላይ በመግባት በኦንላይን መመዝገብ ትችላላችሁ።

ከተጠቀሰው ጊዜ ውጪ ምንም ዓይነት የምዝገባ ጥያቄ #የማያስተናግድ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳስቧል።

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
4.3K viewsedited  10:21
Open / Comment
2023-05-02 06:41:51
#ትግራይ

በትግራይ ክልል ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ተመለሱ።

ላለፉት ዓመታት በትግራይ ክልል አንድም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ በኃላም በጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የቆየው ትምህርት ዛሬ ሚያዚያ 23 ቀን 2015 ዓ/ም በተለያዩ ትምህርት ቤቶች ተጀምሯል።

የትግራይ ትምህርት ቢሮ ትምህርት የሚጀመረው ሁሉ ነገር ተሟልቶ ፤ ችግሮች ሁሉ ተፈተው ሳይሆን ትውልድን ለማስቀጠል ሲባል መሆኑን ከዚህ ቀደም አሳውቆ ነበር።

ዛሬ ትምህርት ከተጀመረባቸው ት/ቤቶች መካከል የኤርትራ ጦር ከፍተኛ ጉዳት እንዳደረሰበት የተነገረው " ማይመኸደን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት እንዲሁም በእንደርታ ወረዳ የሚገኘው ሓሬና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ይጠቀሳሉ።

ምንም እንኳን በርካታ ችግሮች ያሉ ቢሆንም በተማሪዎች ሆነ በወላጆች ዘንድ ትምህርት መጀመሩ ደስታን እና ተስፋን ፈጥሯል።

በትግራይ 85 በመቶ ትምህርት ቤቶች ከባድ ወይም ከፊል ጉዳት ደርሶባቸዋል ፤ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ባለው ነገር ትምህርት ቢጀምሩም አሁንም የተለያዩ ትምህርት ቤቶች ተፈናቃይ ዜጎችን አስጠልለው ይገኛሉ።

ፎቶ ፦ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ህይወት

#BringTigrayChildrenBacktoSchool

የተጣሩ ተማሪ ነክ መረጃዎችን ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉን
@NATIONALEXAMSRESULT

Click here for advertisement
@studentsnewsadv35bot
4.7K viewsedited  03:41
Open / Comment